Author: Mulu Deboch

  • ግማሹ ሰው

    ጆኒ ኤኮ የሚባል።የሚጓዝ በጆች የሚጓዝ ሰው ነበር

    ይሕስው እጆቹን የመረጠው ለቅንጦት አልነበረም አልባ ፍጡር ስለነበረ ግን በማንኛውም ፍጥረት ፈጣሪውን ሁል ጊዜ ትክክል እንደሆነ መናገር እወዳለሁ ሁል ጊዜ ትክክል ነው ፈጣሪያችን ለሚያደርገው ነገር በሙሉ ትክክል ነው አርባ ፎቶ የነበረው ሰው 2 እግር አጥንት አልባ የሰውነት ክፍሎች ቢኖሩትም ክብደቱ የተሸከመው ከቦታ ወደ ቦታ ለመንቀሳቀስ የሚያስችሉ አልነበሩም።እጆቹ ግን ዛፈርጣማ ስለ ነበሩ ለጉዞ ይገለግልባቸዋል።ይህ በእጆቹ የሚጓዝና በአካባቢው ኗሪዎች ዘንድ ግማሽ ሰው በመባል ይታወቅ ነበር።ነገር ግን ሰብዓዊት ሰርከስ እያሳየ በሚያገኘው ገቢ ኑሮውን ይመራ ነበር

    ጆኒ ኤክ።እውቀት ሳክስፎንና ፒያኖ ከመጫወቱ ባሻገር ለጥቂት ጊዜ ለጥቂት ጊዜያት የራሱን ውስጥ ኬስትራ እንደነበረው ይታወሳል ከታሪኩ ያስረዳል ይህ ሰው።በዘመኑ ደራሲያን ዘንድ በሙዚቀኝነት ሳይሆን በስመ ጥር የፊልም ተዋናይትም ይታወቅ ነበር።ታሪኩ ይቀጥላል በሚቀጥለው ጊዜ ማለት ነው

  • ተዋቂው ሰው፣ ሚስቱን ለምን ገ ደላት?

    ታዋቂው ስው፣ ርኤች አረድ የተባለ ሰው ችሎት ቀርቦ፣ ለዳኞች ፣ በሰጠው፣ ቃል ትዳሩን ለማዳን፣ ሲል ፣ ሳያስብ ሚስቱን ፣መግደሉን ነበር የገለጸው ።በመግደል

    በወንጀሉ ተከሥው ምርመራ ሲደረግለት ፣ሚሊኒየር፣ በሚያወጡት፣ መኖሪያቤት እንደቆመች፣ ነበር ፣ ምንም አይነት ጭቅጭቅ ፣ አልፈጠረም ነበር።

    ዶክተሩ በልጅነት፣ ሂይወቱ በስነስርዓት ፣ያላደገ መሆኑ በደረሰበት የአምሮ መቃወስ ፣ በዕለቱ ሚስቱን የመግደል እንዳበቃው ተናገረ።

    ይህ ተዋቂው፣ እና እውቅና ፣ያተረፈው ሰዉ ሚስቱን እንዴት ሊገድል እንደቻለ ፣ በማስረጃ ገኝቶበታል።የተለያየ መዳኒቶች አልኮልና ስሜትን የሚቀሰቅሱነዚ ሁኔታዎች ሁሉ እንዲያስታውስ ፣አድርጎታል።

    ታዋቂው ፣ስው ሲናገር ፣ የሶስት ልጆቹን ፣ እናት በርግጠኝነት ምንም ፣የማቀው ነገር የለየም ብሏል።47 ፣ዓመት ዶክተር ሻርፕ ፣ የ26 ዓመትን ሚስቱን በአንድ ወቅት አስከ፣ ለት ሞትታቸው ድረስ ፣ እንደሚዋደዱ ነበር የተነጋገሩት ። ታሪኩ ይቀጥላል ገና አላለቀም ታሪክ በጣም አሳዛኝ ስለሆነ የሚቀጥለው ብዙ ሊያስተምረን የሚችል ስለሆነ የሚቀጥለው የተገኙት ከተለያዩ መጽሐፍት ውስጥ ጋዜጦች መጽሔቶች ስብስብ ፣ ናቸውና በጽሞና ስማቸው። ለሚ ገጥሙ ችግሮች በትዳራችን ልንጠነቀቅ የሚገባን ምክሮችን በማስቀመጥ ብዙ የምንማርበት ለተለያዩ ችግሮች እንዳንገባ የሚያግዘን ፣ ትልቅ አስተዋጾ አለው ፣ ብጽሞና ይከታተላቸው አንብቡት ይቀጥላል ታሪኩ ፣ይህ ለቅምሻ ነው አመሰግናለሁ። ቀጣዩን በሚቀጥለው ታሪኩን በመቀጠል በዝርዝር እቀጥላለሁ። እንዲህ የሚል ነው የሚለውም ፣ዳኛውን ሮበርት ውነር ከህክምና ውጤት በመነሳት፣ግልጽ ይፋ የሆነ ፣ወንጀል መሆን ነው ፣ የተረጋገጠው በችሎቱ ወቅት የተናገሩት።በችሎቱ ወቅት ለሻርፕ ፣ጥያቄዎችን አአቅርበውልለት ፣ ነበር።የመጀመሪያው ጥያቄ ወደ እዘው የሄድከው ፣ባለቤቴሕን ለመግደል ነበር ወይ ? አይኖቹን እየጨመቀ እወዳት ነበረ ። በእጆቹ ጭንቅላቱ ፣ፀጉሮች እየዳበሰ፣ ፣ሀዘን በተሞላው ሁኔታ መለስ።በመቀጠል፣ ታዋቂው ሰዉ፣ እንዲህ በማለት የራሱን ችግሮች አስረዳ ።እንዲህ በማለት ገለጸው፣።ጭንቀትን ለማስወገድ የሴት ሆርሞን ብዙ ጊዜ አወስድ ነበር ፣በፊቱና በእግሮቹ ፀጉር እንዳይበቅል፣ ዕውቀት ስላለኝና ብዙ መጽሐፍቶችን ስለማንብ፣የተለያዩ መድሃኒቶችን ተጠቃሚ ነበርኩ።በጠቅላላው ባስተዳደጉ ጉድለት ስለ ነበረበት ሴታሴት የመሆን ሐሳብ ነበርው ፣በኋላ ላይ ፣ይህን ሁኔታዬን ያልወደደችው፣ ባለቤቴ ልጆችን ይዛ ጠፋ ችብኝ።ጋብቻችንን እንዲፈርስ ጥያቄ አቀረበች፣በዚህ፣ ተጭማሪ ደግሞ ጎረቤታችን ኮንስትራክተር ፣ጋር ፍቅር መጀመርዋን አረጋግጫለሁ አለ ። እሷ ግን ትመጣለች አልቀረችም ፣ከብዙ፣ ጊዜ በኋላ አንድ ቀን ለራት ተቀጣጥረው ፣ተገናኙ ። እስከዛች ቀን ድረስ በለቅሶና በብስጭት ላይ እንደነበር ዶክተሩ ባንደበቱ ተናግሮአል ። በዚያኑ ቀን ብዙ በጭርቁ ወይን ፣ ይጠጣ ነበር የህመም ስሜት ማስታገሻ የተለያዩ የድብርት ማስለቀቅያና ጡንቻ ማፍታቻ፣ ነበር ደስ ብሎት ተጫወተ ፣ሁሉም ነገር ቀለል አለው ።በመጨረሻው ተያያዘው ክርን ፣የወጣችበት ቤት፣ከከረን ጋር አብረው ሄደች። መስኮቱን የዘጋች ሳለች፣ሽጉጡን ደብቆ አወጣና ድምጽ ማፈኛ አደረገና ፣ገድላት ።በዛን ሠዐት ምንም አላስታውስም ነገር ግን ፖሊስ አድንጠራ፣ ስትል አስታውሳለሁ።

    እዚህላይ ስናስበው ማሀል ጉዱት ደረሰባችው እናትና አባት ልጆቻቸው ትልቅ ጠባሳ ከመቻላቸውም በላይ ልጆችን ህይወታ ቸበመቀጠልውን አበላሽባቸው ማለት ። ከዚህ ምን እንማራለን?

  • ታዋቂው ኢንቬስር ቱጃሩ የሴት ፍቅር አስገደለው።

    በአንድ ወቅት የአሜሪካው ፕሬዚደንት ጆርጅ ቡሽ አንድ በጣም ታዋቂ ኢንቬስተር የሆነ በመባል ሽልማት ከፕሬዚዳንቱ እጅ ተቀብለዋል ።

    ይህ ሰው ሚሊኒየር በጣም ጠንከራ ሰው ነበር ፣አትላንታ ይኖር የ ነበረ ተዋቂው ነጋዴ ታዲያ ምን ያደርጋል ፣ እንድ ፣ጉ ደሎ ነገር ነበረበት ይሄውም።

    ከሴቶች ጋር ብዙ ጊዜ ያሳልፋል በጋብቻ ላይ ጋብቻም ይመስት ነበር ።ብዙዎቹን ይተዋችዋል ፍቅረኛም የደርጋል ቸዋል።በመጨረሻ ላይ ግን በመጨረሻ ለይ ግን በቤት ውስጥ ሞቶ ተገኘ።

    አንዳ አንድ ቀን ይፈታል ሲትል ሳት ገለው አይቀርም አይቀርም ይባላል።እንደተባለውም አንድዋ እንደዛው አድርጋዋለች ቀጥሏል።

    ፕሬዚዳንት ቢል ክሊንተን ታላቅ የንግድ ስው ሲሉ አሞግሰው ት ነበር ።ይሆንው 1995 \europea calander ቆጣጠር ነበር የተባለውም የአርባ አንድ ዓመት ወጣት የንግየድ ሰው ሚስት ስለሚያገባ እና ስለሚፈታ አንድዋ ሊፈታኝ ነው ስትል ሳት ገለው አይቀርም ይባላል።ይህ ጽሑፍ ከተለያዩ ጽሑፎች የማነባቸው የተገኘ ነው ታሪኩ ይቀጥላል ከምጻፋቸው መጽሐፍቶች ነው የመጽሃፉ ዓላማ በትዳራቸው ውስጥ ሲኖሩ ተከባብረውና ትገላልሥው በፍቅር ተሳስረው እስከ ዕለተ ሞታቸው ድረስ የሚኖሩ ሳይፈቱ እንዲኖሩ የሚያደርግ ምክር ነው።i ይህም የሆነው ታሪክ ጥበብ ፍቺን ለማስወገድና በፍቅር እንዲኖሩ የሚያደርግ ማለት ነው ፍቺን ለማስወገድና ለማስቀረት በትዳራችሁ ላይ ጸንተው እንዲኖሩ ባለትዳሮች እንዲጠበቁ በፍቅራቸው ጸንተው እንዲኖሩ ምክንያቶች ናመፍትሔን የያዘ ጥበብ የተሞላበት ትምህርት መፍትሄና መላ መፍትሄ የያዘ ምክር መጽሐፍቶች ቀጣዩ ምን ያደርጋል ያደርጋል በሄደበት ሁሉ ሴት በሄድንበት ሴቶችን መተዋወቅና ፣ወደ ፍቅር መለወጥ ሁኔታዎችን ስራው ህይወትን ሊያስከፋው ሊያጠፋ ቻለ ፣ ሴቶችንም ከመቅስፈት በመተዋወቅ ወደ ፍቅር በመለወጥ በፍቅር ያሥዛቸው ነበር።ብዙ ጊዜ ሰዎች በዚህ ሁኔታ ህይወቱ ይጠፋል ብዙ ሰዎችን ይናገሩ ነበር።

    እንደተባለውም፣የአርባ አንድ ዓመቱ ሰው ፣ይሄ የንግድ ሰው ፣ የነበረ ፣ በየጊዜው ሚስት ያገባል ይፈታል ፣ይፈታሰኛል ስትል፣ስትል ስትገለውገ ፣ አይቀርም ።በዚህ አይነት ሁኔታ አንዲት ደይና ፣ምትባል ግንባር ቀደም ሴት በጃማይካ አየር መንገድ አውሮፕላን አብራሪ ባለትዳር ፣ሴት ነበረች ፣ታደጊዋ ልጃቸውን ጀማይካ ለባለቤቷ ትታ ወደ አትላንታ የኮሌጅ ተማሪ ለመሆን ሄዳ ፣ስለ ነበር። በትርፍ ፣ጊዜውዋ አትላንታ አየር መንገድ ውስጥ ትሰራ ነበር ።እዚያናን አጋጣሚ ነበር፣ ከቱጃሩ ጋር ፣የተዋወቁት።

    የዓይን ምስክሮች ከሆነ ታዲያ ይህ ወጣት ጄርኪዳነ ይህንን ፣ግንኙነት ለማቋረጥ፣ ጥይፈልጋል ።እስዋ ግን እሱን ለማየትና አብሮ ለመኖር አለማቋረጥን መረጠች ለመኖር የመረጠች ፣ከመገደቡ አንድ ፣ወር በፊት ፣ ለፖሊስ ጥሪ፣ አድርጎ ነበር።ከቤቱ በራፍ ላይ በመቆም ሐምሌ 1 ቀን ረብሻ ፣መፍጠር ጀመረች ።ይህንን ያደረገችው ፣ሄር ደንን ከሌላ ሴት ጋር በቤት ውስጥ ፣ስለ አየቺ ው ነበሩ ።በኋላ ፖሊሲዎች ደረሱና ወደ ቤትዋ አንድትሄድ አደረጉ።ይሁን እንጂ በዛው አልቀረች።እንድ በጥዋት ተመለሰች።በዚያም ፖሊስ ግን ተላልፏልለች ፣ብሎ ፣አሰራርት ።ምንምአን ኮን ከስሩ ብኅላ ፣ሁለቱ፣ ቢቀጥሉም ፣አቃቤ ህጉ እንደሚሉት ፣ ከዛ በኋላም እንደማይቀጥል ወስኖ ነበር ፣።ነገር ግን ንዘብ፣ይሰጥታል ማርቸዲሱንም ሙሉ በሙሉ እንድትጠቀምበት ፈቅደው ሏት ፣ ነበር።ነሐሴ 8 ቀን ላንስርህደን ሙት አካል ተገኘ ። ደየኒ ፍርድ ቤት ቀረበች። ሞቱ ፣ያገኘችው ፣ እናቱ ነበረች።

    ሰራተኞቹ ምን እንደሚሰሩ ልስለእግራቸው ስልክ ፣ቢደውሉም አይመለለስም በዚያን በዛን ሠዐት እናቱ ወደ ቤቱ አምርታ ፣ የተፈጸሙ ለማየት ወደ ቤቱ ሄደች። ያየችው የራስ ቅሉ በስለት ፣በተደጋጋሜ የተመታ ስለነበረ ፈራርሷል ግማሽ አካሉ በልብስ ተሽፍኗውል።እንደዚህ እሩምታሁኔታ ።አገኘችው አናት።በጣም ፣ከባድ ነው በተለይ ለእናቱ ከባድ ነው።

    በጣም የሚያሳዝነውና የሚዘገንነው ቢኖር በገዛ ገንዘብም ሲያዝናናት በዘመናዊ ማርቼዲስ የተንፈላሰሰችንብረቱ ብቻ ሳይሆን አንተንም የግሌ ለማድረግ ፈልጋለሁ በማለት ንብረቱ ብቻ ሳይሆን አንተንም የግሌ ለማድረግ ፈልጋለሁ በማለት በትዳርዋ ላይ መወሰለት ይህ ነው የማይባል ይህ ከከባድ ሀጢያት!ስው ምንጊዜም የዘራውን ማጭድ ፣የማይቀር ነገር ነው። ታሪክ ስጽፍው ትምህርት እናገኝበት ዘንድ ስለሆነ ምን ያስተምረናል።?እኔም ትልቅ ትምህርት ምናገኘው በማንኛውም መንገድ ሰው ላይ ወርቅም እንቁም ቢያፍስልት በፍፁም ህይወቱ በአስተሳሰቡ በፍጹም ለውጥ አያመጣም።ቅናተኛ ሰው!

  • ስለ መጽሐፍ ብዙ የምንለው ነገሮች አሉ

    ስለ መጽሐፍ ብዙ ሰዎች ምን ይላሉ? አንአንዳን ሰዎችድ መጽሐፍ ትልቅ ስጦታ ነው፣ እንዳው አንቁ የሚበልጥ ዋጋ አዳለው ይናገራሉ እኔም የምለው አለኝ የፀሃፊዎች መጻፍ ስንጽፍ እንደ ትልቅ ስጦታ ቆጥረን መሆኑን ሳልገልጽ አላልፍም መሆኑን አላለፍም ማንም ተነስቶ መጽሐፍ መጽሐፍ ወይም ወይ በመጽሄት ቢፈልግ በፈለገው መንገድ መጽሐፍ ይችል ይሆናል ነገር ግን ቁም ነገሩ የሚጻፉት ሱፎች የሚደርሱት መጽሐፍቶች ትውልድን ያሻግራል ወይ ጥቅም ሊሰጥ እሚችል የሚያስተምርም ጥቅም አለው ወይ ፍሬ ነገሩ ምንድን ነዉ ማሰብ atet mailabu ይጠለ ይቅም ብሎ በማገናዘብ ምናለበት ለትውልዱ ምን ይነት ምክሪ አለው ጥሩም ነገረው ቁምነገር ያለው ጽሁፍ ጽፎ መገኘት ትልቅ ጥበብ ነው።

    ህብረተሰቡ የህብረተሰቡ እንደ እንቁ የተወደደው ውድ ጊዜአችንን ወስደን ለምንናዘጋችው ውድ ሲሆን ቁምነገር ያለበትን ለትውልድ ይጠቅማል የሚል ለማቅረብ የሚሰማን ደስታ በዚህ በጽሑፍ የመግለጥ እወዳለው ህብረተሰቡን ሊለውጥ የሚችልእና ትውልዱ መታደግ የሚቻልበትን ጽሑፎችን ማቅረብ ትልቅ ጥበብ ነው ላለው። በተለይ በትዳር በኩል ትዳርን በተመለከተ ዋናው የቤተሰብ ዋናውና ስኳር ል ነገር መሰረቱም መነሻ ከቤተሰብ ስር ውስጥ ስለሆነ የማተኩረውም ምክሮች ሆኖ ከሰልፉ ኩት የትዳር ምስክርነት ይሆናል ።ትዳር ህይወት መለየት አማራጭ አይደለም ችግሩን ቢኖር መኖር ይቻላል። ምስክርነት በትዳሩ ላይ ጀምሮ ፊደል ማፍረስ እና መለያየት በፍፁም የተከለከለ አማራጭ አይደለም አ።ማራጭ በተለያዩ ጥበብ በተሞሉ ህይወት መኖር ይቻላል ።እንዴት ለሚለው በኢሜል ወይም ደሞ በስልክ አገኘ ብዙ ምክር አለኝ ተስፋ ይሰጣል አለኝ ይትዳር ልምድ ለማካፈል ፈቃደኛ ነኝ ይቀጥላል።

  • የግብር ስርአት የጥንቱ የማዕድ አቀራረብ ስርአት እንደሚከተለው ሲሆን ትዮጵያ ታሪክ ከፃፍኳቸው መጽሐፍ አንዱ ቅንጭብ ያደረግኩት ይህው።

    የፋሲካ ቀን 5 የጦም ቀን ከ7ና 8 ሰዓት ሲሆን ግብር እንዲነሳ የኤልፍኝ አስከልካይ ወደ አዛዡ ይላካል አዛዡም በደምብ የተዘጋጀው ምግብ ከአንድ ቦታ አስመጥቶ ማለፊያውን

    ምክትሉን መናኛውን እንደ ማእረግ እንደ ማአረጉ በበላይነት ጨርቅ አሸፍኖ የንጉሡን ወርቅ ዘቦ ቀሚስ የለበሰውን ባለጫወች መሶብ አሱ ፊት ፊት ይሄዳ ልተሰልፈው አሳልፈው በሠረገላው ብሎ ወደ ውስጥ ይገባል።እዚ በመንገዱ ግራና ቀኝ ያለው ሰው ተቀምጦ እንደሆነ ተነስቶ ይቆማል፣አዛዡም እንጀራ ይሰጣቸ ዋል መረቃ ይሄዳል፣ታላላቆቹ መኳንንት ቢሆን የንጉሱ mas

    የግብሩ መነሳት ነገር ወዲያው የንጉስና እቴጌይቱ ከግብር ቤት ይወርዱና ከመንበረ ዳዊት ውስጥ ንጉሰ ነገስት በግራ እቴጌይት በቀኝ ሆነው ከድን ክ አልጋ ላይ ይቀመጣሉ ፣

    ከንጉሡ ላይ ውሀ እንዳይፈነ ጠቅ ተብሎለዚህ ተብሎ የተዘጋጀ ልብስ ይደርባል፣ንጉሱ ከታጠበ በኋላ jለእቴጌ ይቀርቧል፣ግርዶሽም እንደ ፊተኛው ይደረጋሉ።

    ከዚህ በኋላ ዋና የምክትሉ ይአዛዥ የኩታ ጫፍ ከትከሸዋው ላይ ቀለስ በእግሩ በወግቡና በከንፈሩን እራሱ ለይ የወርቅ አጫዋቾች ያሉበትን በሀር የተጠለፈውን መሶበ እንደ ተዘጋጀ

    በማለፊያ ወርቅ ዘቦ ቀሚስ ሸፍኖ ከነገስታቱ ፊት ያስቀምጣል።ወዲያው የነገስታቱ ተወላጅይሁን በተለይየተፈቀደላቸውን አንዳንድ በተለይ አንዳንድ በጣም ታላላቅ መሳፍንትና ወይዛዝርትይቀርባል

    ፣ቀጥሎ ማዕድ ባራኪው ፀሎት ያደርሳል ።ባለደረቦቹ የወጡ ቤት ሹሞቹም ከተዘጋጀ የተዘጋጀውን ወጥ ከጭፍሮቹ ኬምዲ ከመጋረጃው ጊቢ ለዲስት ማረፊያ ተብሎ በተደረገው ሸራ ላይ ያስቀምጡታል ከጓሮ ቤትና ከእቴይት የወጥ ቤት ፕፕ[[[[[[[[[[[[[[[[[[[[[[[[]\ፕ[[[[[[[[[[[[[[[[[ፕፕፕክ]]]]]]]]]]]]]]]]]]]]]]]]]]]]]]]]]]]]]]]]]]]]]]]]]]]]]]]]]]]]]]]]]]]]]]]ክ፣ክ፣ ተብሎ የተዘጋጀው ምግብ ወደ ዙፋኑ ቀረበ።

    ታሪኩ ስነስርዓቱን ብዙ ስለሆነ ይጠይቃል።

  • ከመፀሀፍ ቅኝት ስነ ፁሁፍ

    መጽሐፍለመፃፍ በሚገባ ቋንቋ ማቅረቡ ብቻ ሳይሆን መጽሐፍ ቅዱስን እንደ ስነ መለኮት ጥበብ መመሪያ ለማድረግ ዋናው ነገር አስካል ነገር ከሚወዱት ከሚያመልኩት ጌታ የሚገናኝበት

    ህያው ቃል አድርገው የሚቆጥሩ ሰው መጽሐፍ ነው ።ዶክተር ዋለን ደብልየ ውርዝብ በደራሲነት መጋቢነትና በሬዲዮ የመጽሐፍ ቅዱስ መምህመምህርነት እጅግ የታወቁ አገልጋይ ናቸው።ለብዙ አመታት

    የሙዲ መታሰቢያ ቤተክርስቲያን መጋቢ በመሆን ያገለገሉ ናቸው ለብዙ አመታት በቺካጎ chicago የሙዴ መታሰቢያ ቤተክርስቲያን መጋቢ በመሆን ያገለገሉ ሲሆን ወደ መጽሐፍ ቅዱስ እንመለስ በሚለው አገልግሎታቸው ዳሬክተርና የመፃፍ ቅዱስ አስተማሪበመሆን ሠርተዋል ሄክተር [vector Books ]መፃፍ ድርጅት 100 መሳፍት በላይ ለንባብ አብቅተዋል። ስለመጽሃፍትና ስለ ስነ ፁሁፍ ስናስብ

    አሜሪካና ሃይማኖትዋ በማንበብና ታሪክን በመመርመር ስናገላብጥ የምናገኘውና መጽሐፍት ውስጥ መነሻ ሆነው ሊያገለግሉ የሚችሉትን በሚመቸን በምናምንበት መንገድትክክለኛው መንገድ እና wነቱን የሚያስተምረን የትኛው እንደሆነ መረዳት እንችላለን።ባርና የተባለ የጥናት ምርምር ቡድን ስለአሜሪካኖች በተደረገው ጥናት የሚከተለውን በጥናት ውጤት ይፋ ተደርገዋል ይታወሳልም።

    80%መፃፍ ቅዱስ በሰው ልጆች ታሪክ ተዋቂ መሆኑን ጠቅሰዋል።

    58%መፃፍቅዱስ ትክክለኛሙሉ በሙሉ ክክል መሆኑን መሆኑን አምነዋል።

    91%በቤታቸውቢያንስ አንድ መጽሐፍ ቅዱስ አላቸው።

    54%የክርስትና መሠረታዊ መሠረታዊ እምነቶችናትምህርቶች እናውቃለን ብለዋል።

    ዜና ኢም ተከላው

    የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት በሚቀጥለው ሚቀጥል ይሆናል ፣መጽሐፍ ቅዱስ ማንበብ ምን ያህል ለስነ ጹሑፍና ጥበብ የሚረዳን ከተፃፉ ሰዎች ምን እንማራለን ?? ጠቅላላ መረጃ ለማወቅ ከደረሳቸው መፍትዎችአ ያምብብ የይመልከቱ።

  • ጊዜ መጥቶልሻ እና ተነሺ አብሪ

    ሴቶች በቤተሰብ ጉዳይና ትዳራቸው ጉዳይ በኮሚቴ ያቸው ላይ በፓስተር ነት በሚያገለግሉበት ጊዜየሚጠቅማቸው መፀሀፍ

    እነሆ በዚህ መፀሐፍ ላይ መጽሐፍ ቅዱስ ሴቶች ክንውናቸው የሚያስተምረን የአገልግሎት መመሪያ የሚሰጥ ብዙ ምክሮች የሚገኝበት በፓሰተር የተቀቡ ሴቶች ለአገልግሎታቸው የሚጠቅም

    ትልቅ አስተዋጽኦ የሚሰጥ መጽሐፍ ነው

    ማውጫ

    1 – በሴቶች ዙሪያ የሚሰነዘር አመለካከቶች

    2-እኩልነትና አገልግሎት ሴት የወንድ ራስ-ሴት የወንድ ዘውድ

    3-ሴቶች በትዳር አለም ኑሮ ስኬታማ ትዳር ያላቸው ሴቶኑሯቸው ምን እንደሚመስል ያሳያል

    4-እናትነት ጠቀሜታውን አስተዋጾ የናትነት ጥሩ ሚና የምትጫወት ልጆችን ጥሩ በመመሪያ አሳድጋ ተተኪ ትውልድን ለሀገር የሚጠቅሙ ልጆች የምታተርፍ እናት ማለት ነው

    5-ሴቶች በማህበራዊ አገልግሎትና በቤተክርስቲያን አገልግሎት ውስጥ ምን አይነት ሚና የሚጫወቱ ሴቶች እንዳለን የሚያስረዳ ነው

    6-አርአያነት ተግባር ያለው ያከናወኑ እንስቶች

    7-የመጽሐፍ ቅዱስ ሴቶች

    8-አስቴር

    9-ንግስተ ሳባ

    10-ቅድስት ማርያም ቻይነቱ ማርያም

    11-ማሪያም ያቆብ እና

    12 -ሪቼ ንሳ ማርያ ማሪያም ብትናይ ት

    13-በሮሜ ነበረች ማር

    14 ሲስተር ቤከርእንደ missionary ህይወትዋ የታወቀችመልካም ስራዎች የሰራች ለወንጌል ስራ

    15 የፖለቲካ ዋቂታዋ ልእልት እቴጌ ጣይቱ

    16-ታላቂቱ የፖለቲካ ልእልት ጣይቱ ቡጥል

    17-አልኖር ሩዝቬልት ማድሪል ኦልብራይት

    ይህንን መጽሐፍ ለምትፈልጉ

  • “ድርሰት

    የድርሰት መሰረት የሃሳቡ ቁምነገሩ ነው ።

    ማንኛውን ድርሰት በውስጡ ፍሬ ነገር ከሌለው ዋጋ የጎደለው ይሆናል።አንድ ድርሰት ንግግሩ በጣም ጥሩ ሆኖ ቁምነገር ላይኖርበት ይችላል

    ያቃሉ አሰካክ የንግግሩ ጥራትራትና በጠቅላላው የጹሁፍ አቀራረብ ውብ ሆኖ ሳለ; ማለት በውስጡ ያለው ፍሬ ነገር ባዶ ሆኖ ሲታይ የድርሰቱ ዋጋው ከመቶ ስማኒያ ጎደሎ ሊያደርገው ይችላል ።ይህ መሰረታዊ ነገር[ ፍሬ ነገር የመጻፍ ችሎታን] ከየት ይገኛል? ይህንን ማግኘት የሚቻለውቻው ብዙ ማንበብ ብዙ በመመልከት፣በመድከምና ቁምነገር የሆነውን መጽሐፍ ቅዱስ በማንበብ ፣ ምክንያቱም research በምናደርግበት ጊዜ እናገኘዋለን። ይኸውም የተለያዩ ስነጥበብ ዝርያዎች አብዛኛዎቹ አርእስቶቹ የተወሰደው ከመፃፍ ቅዱስ መሆኑን ንረዳለን። ስነ ጽሁፍን የተዋጣ የሚያደርገው ዋናው ነገር የሰው ልጆች ተግባር ውጤት፣ የሆነውን ብልሀት ፣በሚገባ ተረድቶ መተርጎም ሲችል ነው።በተጨማሪ ደሞ ማንኛው ለሚሰራው ስራ ዝንባሌ ያስፈልጋል፣ ዝንባል የሌለው ሰው ግን ጥሩ ውጤትሊ ያመጣ አይችልም ።ባጭሩ የድርሰት ትንታኔ ባጭሩ ይህንን ይመስላል ።ስፋ ያለ ትንታኔም አለሁ ወደፊት የሚቀጥል ይሆናል።

  • የዛሬየ የፈጠራው የትላንት መነሻይ ጠይቃል ሥንል በመጀመሪያ ደረጃ ጥበብ ሰጪውን ጠንቅቆ ማወቅእናን መረዳት ነው።

    ፈጠራን ምን ይመስላል በኪነ-ጥበብ ውስጥ ትውፊት ፈጠራ አብረው ያሉ ነገሮች ናቸው ፣ መነሻ ለሁሉም ነገረ አለው በአንድ ተዋደዱ ቁርኝት ትውፊት የፈጠራ ስራ ውስጥ ማካተቱ የግድ ነው ። ያ ምንም አዲስ ክንዋኔ ቢሆንም[ [ነገሩ የቀደመ ክንዋኔ [ነገር] እንደመሆኑ መነሻ የግድ ጠይቀናል ። ክንዋኔ የክንዋኔው ውጤት መሠረት የቅድመ መሠረት ነባር የቅድመ መሰረት ክንዋኔ በአልቦ[እንዲህ የሌለነገረ ቢኖር] ሊሰረጽ ወይም ሊከናወን አይችልም]።ጠቅላላው የዛሬ ፈጠራ ስራ መልሱ የጥንቱን የነበረውን ይጠይቀናል ፈጠራ ሰሪው ጥበባዊ ግንዛቤዎች ከመነሻው ልደት ከሚያገኛቸው ቅጠለእና ብዙ ቅድመ ማበራዊ ገጠመኞች በመነሳትም ኢንጂ ጥሩ ውጤታማ ልሆንለት አይችልምየ ።የሰው ችሎታዋች ተለያዩ ስለሆኑ ከሌላቸው በመጠን የፈጠራቸው ከአላቸው የፈጠራ ስራ ቸው ሊለያዩል ይችላሉ።ምክንያቱም መነሻ ባላቸው ፁንተው በዓላማ አላማ ን የተመረኮዘ ሲሆን ነው ነገር ግን ሂስ ያልመታው ፍቅር ይጠመድእና ወደ ትንታኔው አትክልት ይመለየመለስና ። ዛሬ የሚጠይቀን የአ ትኩረትና የአስተውሎ ድርሻ እንዲያጣ ያደርገዋል። ስለዚህ ዋናው ቁም ነገሩ መሠረቱ የተበላሸ መነሻና ዓላማ የሌለው ፍሬ-የሌለው ያደርጉታል ማለት ነው፣በመነሻ ማሃል የትላንቱ ቁሳዊ እና አሉታዊ ሐሰቶች ውስጥ ያላቸው ሰዎች መነሻውን ዋና ያደርጉና በረከት የሆነውን ውጤታማነቱን በመገምገም በረከት ያሉበትን ጤናማውን፣ገምግሙው ለይተዉ ገለባውን እየጣሉ ምርቱን የስራ ንብረት እያደረጉ ማለፊያ የኪነጥበብ ሰዎችም ይሆናሉ;።ጥበብ ሰሪዎች የትላንቱ ዛሬን የተገነዘቡ ሰዎች ናቸው። የጥበብ አይንና ጆሮ የሰላ ማህበረ የማህበራዊ አፋዊ ገጽታ ብቻ ሳይሆን ጠልቆ ያለ ከሱ በፊት የነበሩትን ጥበባዊ ታሪክ የተረዳ ለናሙና ከጠፉት ስልቁን ከግርዱፍ መለየት የሚችል ሲሆኑ ፣ይህም ትውልድ የድገት ሰባዊ ጥበብ ማስጨበጥ ይችላሉ ማለት ነው።የራሱም ስራ ዘላቂነትእና የሚያስተማምን ይሆንለታል ማለት ነው ። የፈጠራ አሰራሮች ይዘት በአጭሩ ልገልጽ ሞክሬያለሁ ሌላው ከመጽሐፍ እኔ ከደረሳቸው ና ወደፊት ከመድረሳቸው መጽሐፍቶች ልትረዱ ትችላላችሁ ይሆናል።ለአንባቢዎቼ የበለጠ ለማወቅ ለሚፈልጉ ሙሉ ደቦጭ ፌስቡክ ፈልግ።